Skip to main content

ኢፒኦ ሳምንታዊ :- ከነሃሴ 1, 2013 እስከ ነሃሴ 7, 2013

Weekly updates on political and military developments in Ethiopia, particularly focusing on Tigray conflict.

19 August 2021

Also available in English

በቁጥር (ከመጋቢት 24, 2010 እስከ ሐምሌ 23, 2013)

  • የተደራጁ የፖለቲካ ግጭቶች – 1,735
  • በተደራጁ የፖለቲካ ግጭቶች ህይወታቸው እንዳለፈ የተዘገቡ ሰዎች – 9,294
  • በግጭት ውስጥ ተሳታፊ ያልሆኑ ግለሰቦች ላይ በተቃጡ ጥቃቶች ህይወታቸው ያለፈ – 4,944

ኢትዮጵያን በተመለከተ በቁጥር የተደገፉ መረጃዎችን እዚህ ፣ ሁሉንም የአክሌድ መረጃዎች ደግሞ እዚህ ጋር በመጫን ያገኛሉ።

የሁኔታዎች አጭር መግለጫ

የትግራይ ህዝብ ነፃነት ግንባር (ትህነግ/ህወሃት) ታጣቂዎች ባለፈው ሳምንት በአማራ ክልል በሰሜን ወሎ፣ ደቡብ ወሎ፣ ዋግ ሃምራ እና አፋር ክልል ውስጥ ከኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት፣ አማራ ክልል ልዩ ኃይል፣ እና አካባቢ ታጣቂዎች ጋር ከተዋጉ በዃላ መግፋታቸውን ቀጥለዋል።...

ሳምንታዊ ትኩረት: በትግራይ ግጭት አዳዲስ ላይ የተፈጠሩ አዳዲስ ለውጦች

ባለፈው ሳምንት ከትግራይ ግጭት ጋር የተያያዙ ሁለት ዋና ዋና ለውጦች ነበሩ...

የመንግስት ከመከላከል ወደ ማጥቃት መሸጋገር

መንግስት በሰኔ ወር መጨረሻ ላይ የአንድ ወገን የተኩስ አቁም ውሳኔ ካሳለፈ ጀምሮ...

መንግሥት ይህንን ጥምረት “አያስገርምም” ብሏል (የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት-ኢትዮጵያ, ነሐሴ 6, 2013)...

ከምርጫ ጋር የተያያዙ ክርክሮች ወቅታዊ ሁኔታ

ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሁለት ከድህረ-ምርጫ ጋር የተያያዙ አቤቱታዎች ላይ ውሳኔ አስተላልፏል...

    Country
    Ethiopia
    Region
    Africa
    Share on

    Related content