ኢፒኦ ሳምንታዊ :- ከነሃሴ 15, 2013 እስከ ነሃሴ 21, 2013
Summary of conflict and political unrest in various regions of Ethiopia.
Also available in English
በቁጥር (ከመጋቢት 24, 2010
- የተደራጁ የፖለቲካ ግጭቶች – 1,735
- በተደራጁ የፖለቲካ ግጭቶች ህይወታቸው እንዳለፈ የተዘገቡ ሰዎች – 9,294
- በግጭት ውስጥ ተሳታፊ ያልሆኑ ግለሰቦች ላይ በተቃጡ ጥቃቶች ህይወታቸው ያለፈ – 4,944
ኢትዮጵያን በተመለከተ በቁጥር የተደገፉ መረጃዎችን እዚህ፣ ሁሉንም የአክሌድ መረጃዎች ማውረድ ይችላሉ።
የሁኔታዎች አጭር መግለጫ
ባለፈው ሳምንት በመላው ኢትዮጵያ በአፋር፣ አማራ፣ ኦሮሚያ፣ ትግራይ፣ እና ሶማሌ ክልሎች ውጊያዎች ተዘግበዋል።
ነሐሴ 12, 2013 ላይ በኦሮሚያ ክልል የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ)-ሸኔ ታጣቂዎች ቢያንስ 150 ሰዎች ገድለዋል (<a href='https://ehrc.org/%e1%88%9d%e1%88%b5%e1%88%ab%e1%89%85-%e1%8b%88%e1%88%88%e1%8c%8b%e1%8d%a1-%e1%8b%a8%e1%8a%90%e1%8b%8b%e1%88%aa%e1%8b%8e%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%8b%b0%e1%8a%85%e1%8a%90%e1%89%b5-%e1%88%88/'>የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን)።
ነሐሴ 12, 2013 ላይ በኦሮሚያ ክልል የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ)-ሸኔ ታጣቂዎች ቢያንስ 150 ሰዎች ገድለዋል (<a href='https://ehrc.org/%e1%88%9d%e1%88%b5%e1%88%ab%e1%89%85-%e1%8b%88%e1%88%88%e1%8c%8b%e1%8d%a1-%e1%8b%a8%e1%8a%90%e1%8b%8b%e1%88%aa%e1%8b%8e%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%8b%b0%e1%8a%85%e1%8a%90%e1%89%b5-%e1%88%88/'>የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን)።
የምንቀሳቀሱ በታጠቁ የጎሳ ሚሊሻዎች መካከል በተደረገው ከፍተኛ ውጊያ መካከል የሞት አደጋ ተከስቷል (<a href='http://www.tandfonline.com/doi/abs/10.1080/03050629.2012.697049'>ራሌይ, 2012)።
