Update
ኢፒኦ ወርሀዊ: ነሐሴ 26, 2014 እስከ መስከረም 20, 2015
በሰሜን ኢትዮጵያ ቦታዎችና ወቅቶች ላይ ተፈጸመው የፖለቲካ ግጭቶች ዘወትር ማህበረሰብንን ይፈጭማል።
Also available in English
- የተደራጁ የፖለቲካ ግጭቶች ብዛት: 3,448
- በተደራጁ የፖለቲካ ግጭቶች ምክንያት ሪፖርት የተደረጉ የሟቾች ቁጥር: 19,889
- በሰላማዊ ሰዎች ላይ በተሰነዘሩ ጥቃቶች ምክንያት ሪፖርት የተደረጉ የሟቾች ቁጥር: 8,771
- የተደራጁ የፖለቲካ ግጭቶች ብዛት: 21
- በተደራጁ የፖለቲካ ግጭቶች ምክንያት ሪፖርት የተደረጉ የሟቾች ቁጥር: 104
- በሰላማዊ ሰዎች ላይ በተሰነዘሩ ጥቃቶች ምክንያት ሪፖርት የተደረጉ የሟቾች ቁጥር: 102

የሁኔታዎች አጭር መግለጫ
ባለፈው ሳምንት በሰሜን ኢትዮጵያ የሚደረገው ጦርነት ቀጥሏል፣ በአማራ ክልል በሰሜን ወሎ ዞን በራያ ቆቦ በሮቢት ተራራ እና በላንጎ ዙሪያ እንዲሁም በትግራይ ክልል በሰሜን ምዕራብ ትግራይ ዞን ሽሬ እና አዲ ሃገራይ በትግራይ ህዝብ ነፃነት ግንባር (ትህነግ/ህወሓት) እና በመንግስት ኃይሎች መካከል ውጊያዎች ተዘግበዋል (ከዚህ በታች ያለውን ካርታ ይመልከቱ)።
